Fana: At a Speed of Life!

የበለስ የስኳር ልማት ፕሮጀክት የሙከራ ምርት መጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የበለስ ቁጥር አንድ የስኳር ልማት ፕሮጀክት የስኳር የሙከራ ምርት ስራውን ዛሬ በተሳካ ሁኔታ መጀመሩን አስታውቋል።

በቅርቡ በይፋ እንደሚመረቅ የሚጠበቀው ፋብሪካው በሙሉ አቅሙ ወደ ሥራ ሲገባ በዓመት ከ2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ስኳር ማምረት ይችላል ተብሎ እንደሚጠበቅ ኢቢሲ ዘግቧል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.