Fana: At a Speed of Life!

አንድነታችን ውበትና ጥንካሬያችን ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጅማ የተደረገላቸውን አቀባበል በተመለከተ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

በመልዕክታቸውም፥ ዛሬ ከጅማ እስከ አጋሮ እስከ በሻሻ ድረስ የታየው ሰላማዊ ኃይል እና የመቋቋም መንፈስ ህዝባችንን የበለጠ ለማገልገል የሚያነሳሳን ነው ብለዋል፡፡

አንድነታችን ብዝኃነታችንን አያጠፋውም፤ ብዝኃነታችን አንድነታችንን አይበትነውም ብለዋል በመልዕክታቸው፡፡

”ጅማ ስላሳያችሁኝ ፍቅርና አብሮነት አመሰግናለሁ” ሲሉም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል።

በተጨማሪም የአረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.faceb፡፡ook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.