Fana: At a Speed of Life!

የአብን ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ዩሱፍ ኢብራሂም ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአብን ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ዬሱፍ ኢብራሂም ድምጽ ሰጥተዋል፡፡

አብንን ወክለው በደሴ ከተማ የሚወዳደሩት ዩሱፍ ኢብራሂም ድምጽ የሰጡት በደሴ ከተማ ሳላይሽ የምርጫ ጣቢያ አንድ ነው።

ምክትል ሊቀ መንበሩ ምርጫው በጥሩ ሁኔታ ሰላማዊ ሆኖ መቀጠሉን ተናግረዋል።

ከምርጫው በኃላም ሰላማችን እንዲቀጥል ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባልም ነው ያሉት።

በለይኩን ዓለም
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.