Fana: At a Speed of Life!

የባልደራስ ፖርቲ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ የህዝብ ተወካዮች ተመራጭ ልጅ ጌታቸው ተድላ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የባልደራስ ፖርቲ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ የህዝብ ተወካዮች ተመራጭ ልጅ ጌታቸው ተድላ በአራዳ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 2/14 ወረዳ 08 ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል፡፡

ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ ሰላማዊ በሆነ መልኩ ህዝቡ ድምፁን ሲሰጥ መመልከታቸውን ገልፀዋል፡፡

ይህም ህዝቡ በምርጫ ላይ ያለውን እምነት የሚያመለክት ነው ብለዋል፡፡

ለመራጭነት ብቁ የሚያደርገውን ካርድ ወስዶ እስካሁን ያልመረጠው ቀሪው ህዝብም የሱ አንድ ድምፅ ዋጋ እንዳላት ተረድቶ ድምጽ እንዲሰጥ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

በትዝታ ደሳለኝ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.