በልደታ ክፍለ ከተማ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በልደታ ክፍለ ከተማ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው።
በክፍለ ከተማው ሁለት የምርጫ ክልል እና 113 የምርጫ ጣቢያዎች ያሉ ሲሆን÷ በትናንትናው እለት በየጣቢያው ተገኝተው ድምፃቸውን ሲሰጡ የነበሩ ነዋሪዎችም በየጣቢያው ላይ ተገኝተው የተለጠፈውን የድምፅ ውጤት ሲመለከቱ ተዘዋውረን ባደረግነው ቅኝት ተመልክተናል።
በትዝታ ደሳለኝ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!