Fana: At a Speed of Life!

በአቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ከፍተኛ ልዑክ በርበራ ከተማ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ፣ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊ ሞገስና የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድን ያካተተ ከፍተኛ ልዑክ በርበራ ሶማሌላንድ ገባ።
ልዑኩ በርበራ ሲደርስ የሶማሌላንድ ፕሬዚዳንት ሙሳ ቢሂና ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
ልዑኩ ዛሬ የሚመረቀው የበርበራ ኮሪደር ወደብ ስነስርዓት ላይ እንደሚሳተፍ ከሶማሌ ክልል ብዙሃን መገናኛ ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.