Fana: At a Speed of Life!

የጌዴኦ ዞን የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስብሰባውን አካሄደ፡፡

ስብሰባው በምርጫው አጠቃላይ ሂደትና አጋጥመዋል ባሏቸው ችግሮችና ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነበር፡፡

የምክር ቤቱ አባላት ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ በሰላም መርጦ መግባቱ የሚያስደስት መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ህዝቡ የሰጠውን ድምፅ ማክበር ደግሞ ከፓርቲዎች እንደሚጠበቅም ነው የተናገሩት፡፡

አያይዘውም የተነሱ ችግሮች በምርጫ ቦርድ ታይተው ምላሽ እስከሚሰጥ ድረስ በትዕግስት መጠበቅ ይገባል ብለዋል፡፡

በታሪክነሽ ሴታ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.