ከጣቢያዎች የተሰበሰበውን ድምፅ የመደመር ስራ እየተሰራ ነው – ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ
በኦሮሚያ ክልል ነገሌ ግድፈት ተፈፅሟል። ምርጫ ክልሉ በህትመት ችግር ምርጫ እንዳይካሄድ ቢወሰንም በምርጫ ክልሉ 100 የምርጫ ጣቢያች ድምፅ ተሰጥቷል ነው ያሉት።
ድምፁ ሙሉ ለሙሉ ውድቅ ይሆናል ያሉት ሃላፊዋ የቦርዱን ውሳኔ ችላ በማለት ድምፅ ያሰጡት በህግ ይጠየቃሉም ነው ያሉት።
አሁን ከውጤት ጋር የተያያዙ አቤቱታዎችን እየፈታን ነው ብለዋል።