በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች እና ሀብት ሳተላይት ለማምጠቅ የተለያዩ መስረተ ልማቶችን ለሟሟላት እየተሰራ ነው
በሌላም በኩል ተቋሙን ለመስህብነትና የሚጎበኝ ቦታ ለማድረግ በአዲስ መልክ በማደራጀት ስራዎች እተየሰሩ መሆኑን ገልፀዋል።
ኢትዮጵያም የራሷ ሳተላይት እንዲኖራት ጥናት በማጥናት በፕላን ኮሚሽን ተቀባይነት አግኝቶ ወደ ስራ ለመግባት ዝግጅት ተደርጓልም ነው ያሉት።
የተቋሙን የሰው ኃይል ጨምሮ መሰረተ ልማቶችን በማሟላት ወደፊት ለበርካታ የሰው ሀይል የስራ ዕድል ለመፍጠር እየተሰራ ነው ብለዋል ።
በቀጣይም ሶስተኛውን ሳተላይት በኢትዮጵያውያን እውቀት እና ሀብት ለማምጠቅ ጥናት እና ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን መሆኑን ገልፀዋል።
የስፔስ ሳይንስ ቴክኖሎጂ የግሉም ባለሀብት ወደ ስራው ገብቶ መዕዋለ ነዋዩን እንዲያፈስ ጥሪ አቅርበዋል ።
በሲሳይ ጌትነት
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!