Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የጋዜጠኞች ቡድን በኬንያ ላሙ ጉብኝት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የመንግስትና የግል መገናኛ ብዙሀን የተውጣጡ የጋዜጠኞች ቡድን በኬንያ የላሙ ወደብን መጎብኘት ጀምረዋል።

የላሙ ክልል ምክትል ገዢ አብዱል ከሪም ኢትዮጵያውያን እና ኬንያውያን በሁለት አገር የሚኖሩ አንድ ዜጎች መሆናቸውን ገልጸዋል።

አያይዘውም የላሙ ወደብ ግንባታ የሁለቱ አገሮች ግንኙነትን ያጠናክራል ማለታቸውን ኬንያ  ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.