Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ የልዩ ኃይል ምልምል ሠልጣኞችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ የልዩ ኃይል ምልምል ሠልጣኞችን እያስመረቀ ይገኛል፡፡

ሠልጣኞቹ  በአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ በጥሩብርሃን መሰረታዊ ፖሊስ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ልዩ ልዩ ስልጠናዎችን ሲወስዱ የቆዩ  መሆናቸውን አሚኮ ዘግቧል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.