Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል “እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ” በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የእግር ጉዞ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል “እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ”፤ “ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ”በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የእግር ጉዞ ተካሂዷል፡፡

በመርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ቴንኩዌይ ጆክ፣ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ላክዴር ላክባክ፣ የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ታይዶር ቻምባንግን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችና የከተማው ማህበረሰብ መሳተፉን ከጋምቤላ ክልል ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.