Fana: At a Speed of Life!

የቦረና እና መካነ ሰላም ከተማ አስተዳደሮች ወሎ ለሚገኘው ግንባር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የቦረና እና መካነ ሰላም ከተማ አስተዳደሮች ከ680 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የቁም እንስሳት ወሎ ግንባር ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል።

በድጋፉም ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች 17 በሬ እና 72 በግና ፍየል ለጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት አበርክተዋል፡፡

በእሸቱ ወልደሚካኤል

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.