Fana: At a Speed of Life!

የአፋር ክልል መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አምስተኛው የክልል ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል፡፡

በጉባኤው የ2013 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀምን በመገምገም የ2014 የስራ ዘመን በጀት ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

እስከ ነገ በሚቀጥለው ጉባኤ አሁናዊ ወቅታዊ ሁኔታም ውይይት ሊደረግበት አጀንዳ ተይዟል፡፡

በታሪኩ ለገሰ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.