Fana: At a Speed of Life!

ደቡብ ዕዝ ምልምል ወታደሮችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገር መከላከያ ሰራዊት የደቡብ ዕዝ በአዋሽ አርባ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው።

ከምልምል ወታደሮቹ በተጨማሪ በማዕከሉ የሰለጠኑ የፌዴራል ፖሊስ አባላት እየተመረቁ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.