Fana: At a Speed of Life!

የደሴ ከተማ ወጣቶች አሸባሪውን ህወሓት ለመፋለም ዘመቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍና ግንባር ገብቶ ለመፋለም የደሴ ከተማ ወጣቶች የህልውና ዘመቻውን ተቀላቀሉ።

ወጣቶቹ የህልውና ዘመቻውን በመቀላቀል ታሪክን እንደሚሰሩ ጠቅሰዋል።

የከተማው ከንቲባ አቶ አበበ ገ/መስቀል÷ ወጣቱ ከተማው ድረስ ጠላት እስኪመጣ ሳይጠብቅ በየግንባሩ በመሰለፍ እያሳየ ያለው ተነሳሽነት ታሪካዊ ነው ብለዋል።

በዛሬው ንቅናቄ የተለያዩ ባለሀብቶች ስንቅ ይዘው በመገኘት ሰራዊቱን አበረታተዋል።

በስንታየሁ መሀመድ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.