Fana: At a Speed of Life!

ጁንታው ወደሱዳን ያስወጣኛል ያለው መንገድ ተዘግቶበታል – ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ጁንታ ወደሱዳን ያስወጣኛል ያለው መንገድ እንደተዘጋበት ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ ገለጹ፡፡

ከሃዲው ህወሓት ከደረሰበት ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ እንደደረሰበት እና እየደረሰበትም እንደሚገኝ ሌተናል ጄነራል ባጫ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡

በከሃዲው ምግበይ የሚመራው አርሚ አንድ ሙሉ በሙሉ መደምሰሱም ነው የተገለጸው፡፡

በዚህም ጁንታው ወደ ሱዳን ያስወጣኛል ያለው መንገድም ሙሉ በሙሉ እንደተዘጋበት ሌተናል ጄነራል ባጫ ገልጸዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.