Fana: At a Speed of Life!

ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍና አጋርነትን ለመግለፅ የሩጫና የእግር ጉዞ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)እኔም ለሃገሬ ወታደር ነኝ ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ የትም፣ መቼም፣ በምንም በሚል መሪ ቃል ዛሬ መነሻውንና መድረሻውን መስቀል አደባባይ ያደረገ የ5ኪሜ የጎዳና ላይ ሩጫና የእግር ጉዞ ተደርጓል፡፡

በኢትዮጵያ ስፖርት ኮሚሽን አዘጋጅነት ዛሬ ከንጋቱ 12 ከ 30 ጀምሮ በተደረገው የጎዳና ላይ ሩጫና የእግር ጉዞ መርሃ ግብር የሚኒስትር መስሪያ ቤቶች፣ ተጠሪ ተቋማትና የስፖርት ማህበራት መሳተፋቸውን ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.