Fana: At a Speed of Life!

የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 100 ተሽከርካሪዎች መቀሌ ገብተዋል

 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 3 ሺህ 500 ሜትሪክ ቶን የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 100 ተሽከርካሪዎች መቀሌ ገብተዋል።

በአለም ምግብ ፕሮግራም አማካኝነት ምግብ እና ሌሎች የሰብዓዊ እርዳታ ቁሳቁሶች ናቸው መቀሌ የደረሱት።

ምንጭ:- ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.