Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሴኔጋል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ሴኔጋል ገብተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሴኔጋል በሚኖራቸው ቆይታም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል ጋር በሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ እንደሚመክሩ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.