Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ አንድነት ለአህጉራችን እድገት መሠረት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአፍሪካ አንድነት ለአህጉራችን እድገት መሠረት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ”የአፍሪካ ጊዜ አሁን ነው” ብለዋል፡፡

አክለውም ”አብረን ለመሥራት ቃል ከገባን፣ ያለን የተፈጥሮ ሀብት እና የሰው ኃይላችን አፍሪካን ወደ ታላቅነት ለማሸጋገር በቂ ናቸው” ሲሉም ነው የገለጹት።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.