Fana: At a Speed of Life!

የጁንታውን ሀይል በሚገባው ቋንቋ ለማናገር ተዘጋጅተናል – የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶች ህዝብን ሊበላና ሀገርን ሊያፈርስ የመጣውን የጁንታ ሀይል በሚገባው ቋንቋ ለማናገር ወደ መከላከያ መቀላቀላቸውን ተናገሩ።
በርካታ ቁጥር ያላቸው የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶች መከላከያ ሰራዊቱን ለመቀላቀላል ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡
ወጣቶቹ÷ ህዝብን ሊያባላና ሀገርን ሊያፈርስ ለመጣ የጁንታ ኃይል በሚገባው ቋንቋ ለማናገር ወደ መከላከያ ሰራዊት ተቀላቅለናል ብለዋል።
ከመከላከያ ሰራዊቱ ጋር በመሠለፍ ሀገራችንን ከውጭና ከውስጥ ጠላት ለመከላከል ቁርጠኛ ነንም ነው ያሉት፡፡
በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የክልልና የዞን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በከድር መሀመድ እና በሀብታሙ ተክለስላሴ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.