Fana: At a Speed of Life!

አንድነት ፓርክ ከቅዳሜ እስከ ረቡዕ ድረስ ለጎብኚዎች ዝግ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድነት ፓርክ ከመጭው ጥር 30 እስከ የካቲት 4 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ለጎብኚዎች ዝግ እንደሚሆን ተገለጸ።

በእነዚህ ቀናት ፓርኩን ለመጎብኘት ትኬት የቆረጡ ጎብኚዎች ከሀሙስ የካቲት 5 ቀን ጀምሮ ጉብኝታቸውን ማከናወን እንደሚችሉም ፓርኩ ገልጿል።

እንደ ኢዜአ ዘገባ በአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ የመጡ እንግዶችን የአንድነት ፓርክን ጨምሮ በከተማዋ የሚገኙ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎችን ለማስጎብኘት ዝግጅት ተጠናቋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.