የሁርሶ ሰልጣኞች ለሃገራቸው ዘብ ለመቆምና መስዋእትነት ለመክፈል ቁርጠኞች መሆናቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁርሶ በሰላም ማስከበር የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በመሰረታዊ ውትድርና እየሰለጠኑ ያሉ ምልምሎች ለሃገራቸው ዘብ ለመቆምና መስዋእትነት ለመክፈል ቁርጠኞች መሆናቸው ተገለፀ።
የሁርሶ ኮንቴንጀንት መሰልጠኛ ትምህርት ቤት አዛዥ ኮ/ል አዲሱ ተርፋሳ ፥በማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ ስልጠናቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ምልምሎች የውስጥና የውጭ ጠላቶችን ለመመከት የሚያስችላቸውን ወታደራዊ ሰልጠና በከፍተኛ የሀገር ፍቅርና ወኔ እየተከታተሉ ይገኛሉ።
የሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ም/አዛዥ ስልጠና ሃላፊ ኮ/ል አሊ ሰይድ ፥ አሸባሪና ከሀዲ ቡድኖች ሀገር ለማፍረስ ቢታትሩም ሀገርን ከመፍረስ ለመታደግ ከሁሉም የሀገራችን አቅጣጫ የተመሙ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ከፖለቲካዊ ወገንተኝነት ነፃ በሆነ መንገድ በሀገራዊ ፍቅርና ስሜት ፣ በወታደራዊ ሳይንስና ጥበብ ብቻ እንዲሰለጥኑ እየተደረገ እንደሚገኝ ከመከላከያ ሰራዊት የፌስ ቡክ ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
![](https://scontent.fbjr1-1.fna.fbcdn.net/v/t1.6435-9/s600x600/246266484_4502755656481805_5358661648648969685_n.jpg?_nc_cat=103&ccb=1-5&_nc_sid=730e14&_nc_ohc=OFGsqbzwStQAX8NpOah&_nc_ht=scontent.fbjr1-1.fna&oh=9580008e5ab257b4e6ce6a8c6b1904cf&oe=6194A4A5)
![](https://scontent.fbjr1-1.fna.fbcdn.net/v/t1.6435-9/s600x600/246416234_4502755686481802_2891176851262410023_n.jpg?_nc_cat=107&ccb=1-5&_nc_sid=730e14&_nc_ohc=J9SeiDR01WEAX96gyZ3&_nc_ht=scontent.fbjr1-1.fna&oh=3b0d257c68ad782e5d0386b5c10d6476&oe=619638E6)
![](https://scontent.fbjr1-1.fna.fbcdn.net/v/t1.6435-9/s600x600/246390185_4502755679815136_2660260741265737095_n.jpg?_nc_cat=109&ccb=1-5&_nc_sid=730e14&_nc_ohc=XNXjzzpb4bMAX-mgOmA&_nc_ht=scontent.fbjr1-1.fna&oh=09a6fc438adb6a1a1e9edabfb71fa18b&oe=61964993)
![](https://scontent.fbjr1-1.fna.fbcdn.net/v/t1.6435-9/s600x600/247094252_4502755863148451_8693345235226075294_n.jpg?_nc_cat=103&ccb=1-5&_nc_sid=730e14&_nc_ohc=d0nXfThOt84AX-51Ygy&_nc_ht=scontent.fbjr1-1.fna&oh=220f6729459f39e79abc5ede4dfc97b7&oe=619437B8)
0
People Reached
0
Engagements
Boost Post
Like
Comment
Share