Fana: At a Speed of Life!

የሐረሪ ምክር ቤት ጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላምን አፈጉባኤ አድርጎ መረጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው፡፡

በጉባዔው ምክር ቤቱ አቶ ሱልጣን አብዱሰላምን ዋና አፈጉባኤ እንዲሁም አቶ አሪፍ መሀመድ አዱስን ደግሞ ምክትል አፈጉባኤ በማድረግ መምረጡን የሀረሪ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል፡፡

ተመራጮቹም ቃለ መሃላ ፈፅመዋል፡፡

 

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.