Fana: At a Speed of Life!

በቦረና አካባቢ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ እንስሳት የሚውል መኖ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች በቦረና አካባቢ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ እንስሳት የሚውል መኖ ድጋፍ አደረጉ።

በአካባቢው በድርቅ ሳቢያ የተጎዱ ዜጎችን ለማገዝ ነው ክፍለ ከተማው ከ4 ሺህ በላይ ቦንዳ የእንስሳት መኖ እንዲሁም ለተወሰነ ወራት የሚያገለግል የውሃ ቦቴ መኪናም ጭምር ድጋፍ ያደረገው፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.