Fana: At a Speed of Life!

የቱርኩ ፕሬዚዳንት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የደስታ መግለጫ ላኩ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረጅብ ጣይብ ኤርዶኻንለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደስታ መግለጫ ላኩ።
ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን በደስታ መግለጫቸው ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በመሾማቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል ።
በቀጣይም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እና የህዝቦችን የጋራ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እንደሚሰሩ በመግለጫቸው ማስፈራቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ከአሁን በፊት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሳደግ የሚያችሉ ስምምነቶች መፈረማቸው ይታወሳል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
May be an image of 2 people
0
People reached
784
Engagements
Distribution Score
Boost Post
654
109 Comments
21 Shares
Like

 

Comment
Share
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.