Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከቀይ መስቀል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ፕሬዚዳንት ፒተር ሞረር ጋር ተወያይተዋል።

በውይይታቸውም አስቸኳይ ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው ዜጎች ዙሪያ መምከራቸውን ከፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ፕሬዚዳንቷ ድርጅቱ እየሰጠ ላለው አገልግሎትም ምስጋና አቅርበዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.