Fana: At a Speed of Life!

በሀዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም አሸባሪዎቹን ህወሃትና ኦነግ ሸኔን የሚቃወም ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው

 

 

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል መንግስት እና የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች አሸባሪዎቹን ህወሃትና ኦነግ ሸኔን በመቃወም በሀዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም ሰልፍም እያካሄዱ ይገኛሉ።

እኛ እያልን ሀገራችን በጁንታው አትፈርስም፤ ጁንታውን እናጠፋዋል ፣ሀገራችን በክብሯ ትኖራለች ብለዋል ነዋሪዎቹ ።

በቢቂላ ቱፋ

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.