መነሻውን ባህር ዳር ያደረገ ሽጉጥ አዲስ አበባ ጎሮ አይሲቲ ፓርክ አካባቢ ተያዘ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው እለት መነሻውን ባህር ዳር ያደረገ ሽጉጥ አዲስ አበባ ጎሮ አይሲቲ ፓርክ አካባቢ ተያዘ።
በከባድ ተሽከርካሪ አዲስ አበባ የገባው 50 ሽጉጥ አምጪ እና ተቀባይ ሲቀባበሉ እጅ ከፍንጅ መያዙን ኢዜአ ዘግቧል።
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!