Fana: At a Speed of Life!

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ የፋሲካ በአልን ምክንያት በማድረግ ለአይነስዉራን ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ የፋሲካ በአልን ምክንያት በማድረግ ለ100 አይነስዉራን ማዕድ አጋርተዋል፡፡

የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ከዚህ ቀደም በኮሮና ወረርሽኝ ወቅት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጣዉን ማእድ የማጋራት ጥሪ በመቀበል ለአካል ጉዳተኞች ማእድ ማጋራቱ ይታወሳል፡፡

ጽህፈት ቤቱ ለአካል ጉዳተኞች ትኩረት በመስጠት የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርግ የቆየ ሲሆን፤ ወደፊትም በተለያዩ እንቅስቃሴዎች ለአካል ጉዳተኞች የሚያደርገዉን ድጋፍ እንደሚቀጥልም ነው ከጽህፈት ቤቱ ያገኘነው መረጃ የሚያመላክተው፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.