Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል የሚገኙ ተማሪዎችን በተመለከተ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየመከርኩ ነው-የሳይንስ እና ከፍተኛ ት/ት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በትግራይ ክልል የሚገኙ ተማሪዎችን በተመለከተ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየመከረ መሆኑን አስታውቋል።

ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ማምሻውን በማህበራዊ ትስስር ገጹ በወጣው መረጃ÷በትግራይ ክልል የሚማሩ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን በተመለከተ ከባለ ድርሻ አካላት እና ተቋሟት አመራሮች ጋር እየተወያየ መሆኑን ገልጿል።

በመሆኑም የተማሪዎች ቤተሰቦች የሚወሰነውን ውሳኔ በትዕግስት እንዲጠብቁ ነው ሚኒስቴሩ የጠየቀው።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.