Fana: At a Speed of Life!

አትሌት ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳልያ አስገኘች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ኦሊምፒክ 10 ሺህ ሜትር የሴቶች የሩጫ ውድድር አትሌት ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳልያ አስገኝታለች።

አትሌት ለተሰንበት ውድድሩን 3ኛ በመሆን አጠናቃለች።

በውድድሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሲፋን ሃሰን 1ኛ ስትሆን ሌላኛዋ ትውልደ ኢትዮጵያዊት ቃል ኪዳን ገዛኸኝ 2ኛ በመሆን ውድሯን አጠናቃለች።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.