Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር አብዱልፈታህ አብዱላሂ በሶማሊያ ከቱርክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር አብዱልፈታህ አብዱላሂ በሶማሊያ ከቱርክ አምባሳደር መህመት ይልማዝ ጋር ተወያይተዋል።

አምባሳደር አብዱልፈታህ ስለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር እና የትግራይ ክልልን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ገለጻ ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

ትግሉ ከትግራይ ህዝብ ጋር ሳይሆን ሀገርን ለማፍረስ ከሚሰራው የህወሓት ቡድን ጋር መሆኑንም አምባሳደሩ አስረድተዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.