Fana: At a Speed of Life!

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ከብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮችን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ውይይት አድርገዋል፡፡ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከሌሎች ኮሚሽነሮች ጋር በመሆን ነው ከብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን…

የ”ኩል ፖርት አዲስ” ፕሮጀክት ግንባታ ዘንድሮ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአትክልትና ፍራፍሬ ማቆያና መጓጓዣ የሚውለው የ"ኩል ፖርት አዲስ'' ፕሮጀክት ግንባታ ዘንድሮ እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ባህርና ሎጂስቲክስ አስታወቀ። በኢትዮጵያ ባህርና ሎጂስቲክስ የወደብና ተርሚናል ም/ዋና ስራ አስፈጻሚ ምህረተአብ ተክሉ…

ፖፕ ፍራንሲስ በዩክሬን¬-ሩሲያና በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ያለው ጦርነት እንዲቆም በድጋሚ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ በዩክሬ-ሩሲያ እንዲሁም በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት እየተካሄደ ያለውን ጦርነት በማውገዝ የእርቀ ሰላም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ጳጳሱ በቫቲካን ከተማ በሚገኘው በሴንት ፒተር አደባባይ ለተሰበሰቡ ታዳሚዎች አሁንም ቢሆን በሀገራቱ…

የሌማት ትሩፋት የኢትዮጵያን መልክ ከሚቀይሩት የዚህ ትውልድ ዓድዋዎች አንዱ ነው – ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሌማት ትሩፋት የኢትዮጵያን መልክ ከሚቀይሩት የዚህ ትውልድ ዓድዋዎች አንዱ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ሀገራዊው የሌማት ትሩፋት ሥራዎች የአንድ ዓመት ተኩል አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በሃዋሳ እየተካሄደ ነው፡፡…

የኬንያ መከላከያ ሃይል ዋና አዛዥ በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ መከላከያ ሃይል ዋና አዛዥ ጄኔራል ፍራንሲስ ኦጎላ በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል፡፡ የኬኒያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ አደጋውን ተከትሎ አስቸኳይ ስብሰባ መጥራታቸውን የኬኒያ ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በሰጡት ጋዜጣዊ…

በክልሉ ዘላቂ ሰላምና ልማት ለማረጋገጥ መንግስት ከህብረተሰቡ ጋር በትኩረት እየሰራ ነው – አቶ ዑሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አንድነትን በማጠናከር ዘላቂ ሰላም ለማስፈንና ልማትን ለማረጋገጥ መንግስት ከህብረተሰቡ ጋር እያከናወነ ያለውን ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዑሞድ ኡጁሉ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በክልሉ…

ዓየር መንገዱ ወደ ኪጋሊ የሚያደርገውን ሣምንታዊ በረራ አሳደገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ሩዋንዳ ኪጋሊ የሚያደርገውን ሣምንታዊ በረራ ማሳደጉን አስታወቀ፡፡ ዓየር መንገዱ ወደ ሩዋንዳ ኪጋሊ ያደርግ የነበረውን 12 ሳምንታዊ በረራ ከሰኔ 9 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ 18 ከፍ እንደሚያደርግ በማህበራዊ…

ኤሌክትሪክ የማከፋፈል ስራ ዐቢይ አካል እንደመሆኑ ዘርፉ ሙሉ ድጋፍ ሊደረግለት ይገባል -ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤሌክትሪክ የማከፋፈል ስራ ዐቢይ አካል እንደመሆኑ ዘርፉ ሙሉ ድጋፍ ሊደረግለት ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሥራ እና ክህሎት፣ መከላከያ፣ ማዕድን፣ ኢንዱስትሪ እና ኢኖቬሽን ሚኒስትሮች ጋር…

በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ከተከሰተው የጎርፍ አደጋ በኋላ ፍርስራሹን የማጽዳት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ከፍተኛ ዝናብ በመጣሉ ከተከሰተው የጎርፍ አደጋ በኋላ ፍርስራሹን የማጽዳት ስራ ተጀምሯል፡፡ እስካሁን ባለው መረጃ የጎርፍ አደጋው የአንድ ሰው ህይወት ማለፍ ምክንያት ሲሆን፥ የመኖሪያ ቤቶችና ንግድ ቤቶች በከባድ አውሎ…

የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከዓለም ዓቀፍ የብሪክስ የፀረ-ሙስና ቡድን ጋር ውይይት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) የተመራ ልዑካን ቡድን ከዓለምዓቀፍ የብሪክስ የፀረ-ሙስና ቡድን ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል፡፡ ውይይቱ በሩሲያ ሞስኮ ከተማ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የውይይት…