Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በማድሪድ ማራቶን ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን ማድሪድ በተካሄደ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በወንዶች አትሌት ምትኩ ጣፋ 2 ሰዓት ከ8 ደቂቃ ከ58 ሰከንድ በመግባት ሲያሸንፍ ፥ ፍቅሬ በቀለ ተከትሎ በመግባት ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ…

የጋምቤላ ክልልን የተፈጥሮ ሀብት በማልማት ባለሃብቶች ተሳትፏቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ያለውን የተፈጥሮ ሀብት ለማልማት በሚደረገው ጥረት ባለሃብቶች ተሳትፏቸውን እንዲያጠናክሩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ቴንኩዋይ ጆክ ጠየቁ። በክልሉ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ባለሃብቶች የተሳተፉበት…

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦን ላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦን ላይን ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) ገለጹ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ምክክር መድረክ ላይ…

ከ337 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ337 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸው ተገለጸ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን ከሚያዚያ 11 ቀን እስከ ሚያዚያ 17 2016 ዓ/ም ባደረገው ክትትል 286 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ…

የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። መስተዳድር ምክር ቤቱ በዋናነትም ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያላቸው ለኢንቨስትመንት የተዘጋጁ መሬቶችን እንዲሁም በመልሶ ማልማት…

መከላከያ ዓለም አቀፍ ሁኔታዎችን በመረዳት የሀገር ደህንነትን የሚያስጠብቁ መሪ መኮንኖችን እያፈራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ እንደተቋም ዓለም አቀፍ ሁኔታዎችን በመረዳትና በመተንተን ሀገራዊ ደህንነትን የሚያስጠብቁ መሪ መኮንኖችን እያፈራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የመከላከያ ዋር ኮሌጅ በሜጀር ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ያሰለጠናቸዉን ከፍተኛ መኮንኖች…

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ጽዱ ኢትዮጵያን ለመፍጠር አዲስ ተግባርና ንቅናቄ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጽዱ ኢትዮጵያን ለመፍጠር አዲስ ተግባርና ንቅናቄ በዛሬው ዕለት ይፋ አድርገዋል። የማኅበረሰቡን የጽዳት ባህል ክብርን የጠበቀ ለማድረግ የተወጠነው ይህ ተነሣሽነት፣ መጸዳጃ ቤቶችን ዘመናዊ በሆነ መልኩ…

ስዊድን ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሚሆን ድጋፍ አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድን ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ (238 ሚሊየን የስዊዲን ክሮና) በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ላሉ ኢትዮጵያውያን የሚውል ድጋፍ ማስተላለፏ ተገልጿል፡፡ ስዊድን የምግብ፣ የውሃ፣ የመጠለያ፣ የጤና እንክብካቤ እና ጥበቃ የሚያስፈልጋቸውን ተጋላጭ…

አቶ በርኦ ሐሰን ከሊቢያ ትራንስፖርት ሚኒስቴር ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በርኦ ሀሰን ከሊቢያ ትራንስፖርት ሚኒስቴርና ልዑካን ቡድን ጋር የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍን በተመለከተ ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ከሊቢያ ትራንስፖርት ሚኒስትር መሃመድ ሰላም አልሻቢ…

አቶ አሕመድ ሺዴ ከአሜሪካ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከተለያዩ የአሜሪካ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የ2024 የዓለም ባንክ እና አይኤም ኤፍ ስብሰባዎች ጎን ለጎን በሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የሚመራው ልዑክ ከአሜሪካ የውጭ…