Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያንና የሩሲያን ግንኙነት የሚመጥን የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲኖር ፍላጎት መኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን እና የሩሲያን የረጅም ጊዜ ግንኙነት የሚመጥን የሩሲያ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲኖር እንፈልጋለን ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ከሩሲያ-አፍሪካ የኢኮኖሚ…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ጉባዔውን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ምርጫ ጊዜ 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን እና የአመራር ሽግሽግ በማጽደቅ ተጠናቋል። በዚሁ መሰረት አቶ ቻም ኡቦንግ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሃላፊ፣ አቶ ባጓል ጆክ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ…

በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የኢንቨስትመንት እድሎችና አማራጮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የንግድና ፋይናንስ ተቋም ቡድን ጋር በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የኢንቨስትመንት እድሎች እና አማራጮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ባለሀብቶችን…

የመልካ ቁንጡሬ ባልጪት የአርኪዮሎጂና ፓሊዮንቶሎጂ ሥፍራ በዩኔስኮ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመልካ ቁንጡሬ ባልጪት የአርኪዮሎጂ እና ፓሊዮንቶሎጂ ሥፍራ በዓለም ቅርስነት በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዝግቧል፡፡ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው 46ኛው የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ማዕከል…

ሀገራዊ ምክክሩ ሁሉንም አካታችና አሳታፊ ባደረገ መልኩ እንዲከናወን ጥረት እየተደረገ ነው – ፕ/ር መስፍን አርአያ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል እኩል አካታችና አሳታፊ ባደረገ መልኩ እንዲከናወን ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ተናገሩ። ኮሚሽኑ ከኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት…

በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅጣጫ መሰረት ተጎጂዎችን የመደገፍ ስራ እየተከናወነ ነው – አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማርያም (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሰጡት አቅጣጫ መሰረት በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ከሰብዓዊ ድጋፍ ጀምሮ የመልሶ ማቋቋም ስራው በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የአደጋ ስጋት አመራር…

የሶማሌ ክልል ለ2017 በጀት ዓመት ከ40 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ለ2017 በጀት ዓመት ከ40 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጽድቋል፡፡ የክልሉ ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባዔ ነው የ2017 በጀት ዓመት ጥቅል በጀት ላይ በመምከር በሙሉ ድምጽ ያጸደቀው፡፡…

በጎፋ ዞን በአደጋው ከተፈናቀሉት በተጨማሪ ስጋት ያለባቸው ከ6 ሺህ በላይ ዜጎች ድጋፍ ይሻሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎፋ ዞን በአደጋው ተፈናቅለው እርዳታ ከሚሹት በተጨማሪ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች ከ6 ሺህ በላይ ዜጎችድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማርያም (ዶ/ር)…

በሰው ሰራሽ አስተውሎት ሀገራቸውን የሚያስጠሩ ባለተሰጥኦ ወጣቶች እየተፈጠሩ ነው- ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው ሰራሽ አስተውሎት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ሀገራቸውን የሚያስጠሩ በርካታ ባለተሰጥኦ ወጣቶች እየተፈጠሩ መሆኑን የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ኢንስቲትዩቱ የታዳጊ…