Fana: At a Speed of Life!

ጥምቀትን በጎንደር ከዳያስፖራው ጋር ለማክበር አስፈላጊው ቅደመ ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥምቀትን በጎንደር ከዳያስፖራው ማኅበረሰብ ጋር በድምቀት ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራ ማጠናቀቁን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
 
በቱሪዝም ሚኒስቴር የቱሪዝም ፕሮሞሽንና ግብይት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት መግለጫ÷በጎንደር በሚከበረው የጥምቀት በዓል የኪነ ጥበብ ሥራዎች፣ የቢዝነስ አቅምን የሚያሳዩ ባዛሮች፣ ኤግዚብሽን፣ ፓናል ውይይት እና የከተራ ዝግጅት ይካሔዳሉ።
 
የዳያስፖራው ማኅበረሰብም በዝግጅቱ እንዲሳተፍ ሚኒስትር ዴታዋ ጥሪ ማቅረባቸውን አሚኮ ዘግቧል።
 
 
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
 
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.