Fana: At a Speed of Life!

230 ኢትዮጵያውያን ከኦማን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦማን ማቆያ ጣቢያዎች ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን መካከል 230 ያህሉ ዛሬ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

እንዲሁም በኦማን የሚገኙ 1 ሺህ 590 ኢትዮጵያውያንን ዛሬና ሐሙስ በሚደረጉ ሥድስት በረራዎች ወደ ሀገራቸው ለመመለስ መታቀዱን ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው፡፡

ዛሬ ለተመለሱት ወገኖችም አስፈላጊውን እንክብካቤ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ሥራ እየተሰራ መሆኑ ተመላክቷል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.