Fana: At a Speed of Life!

ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ለሁለት አመታት የጤናማ እናትነት የበጎ ፍቃድ አምባሳደር በመሆን ተመረጠች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ለሚቀጥሉት ሁለት አመታት የጤናማ እናትነት የበጎ ፍቃድ አምባሳደር በመሆን በጤና ሚኒስቴር ተመረጠች።

የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ፥ ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ የተጣለባትን ሃላፊነት በሚገባ ለመወጣት ላሳየቸው ቁርጠኝነት ምስጋና አቅርበዋል።

በእናቶች ጤና ዙሪያ ከሚኒስቴሩ ጎን በመሆን እንደምትሰራ ሙሉ እምነታቸው መሆኑንም ገልጸዋል።

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.