Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ በቀዳሚዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ ሂደት ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቀዳሚዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እየተገነባ ያለውን የዳቦ ፋብሪካ አጠቃላይ ሂደት ጎበኙ፡፡

የዳቦ ፋብሪካው ሙሉ በሙሉ ሥራ ሲጀምር በቀን 1 ሚሊየን ዳቦ የማምረት አቅም እንዳለው በማህባረዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡

በመንግሥት ተነሳሽነት እና በግሉ ዘርፍ ድጋፍ በእያንዳንዱ ዋና ከተማ እስከ 10 የሚደርሱ የዳቦ ፋብሪካዎች እንዲኖሩ የማድረግ እቅድ መኖሩንም አስታውቀዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.