Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰአታት 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

ባለፉት 24 ሰአታት 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 837 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 95 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኘቷል።

ባለፉት 24 ሰአታት 500 ሰዎችም ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡

ከዚህ ባለፈም ሶስት ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ 129 ሰዎች ደግሞ በፅኑ ህክምና ላይ እንደሚገኙ ከጤና ሚንስቴር የገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.