Fana: At a Speed of Life!

የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ውጤት ማሳወቅ መርሃግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ውጤት ማሳወቅ መርሃግብር እየተካሄደ ነው

በመርሃ ግብሩ ላይ ተፎካካሪ ፓርቲዎችና በምርጫው ሚና የነበራቸው፣ ድጋፍም ያደረጉ ባለድርሻ  አካላት ተገኝተዋል ።

በዚህ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም  ምርጫ በተካሄደባቸው የምርጫ ክልሎች አጠቃላይ ውጤት እንደሚገለፅ ከወጣው ረቂቅ አጀንዳ መረዳት ተችሏል።

ከውጤት ይፋ ማሳወቁ ቀድሞ በምርጫው የተፎካከሩና ምርጫውን የታዘቡ አካላት ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።

በአፈወርቅ እያዩ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.