Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ አካታች የፋይናንስ ስርዓትን በማስፋፋት መካከለኛና አነስተኛ ተቋማትን ለመደገፍ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2012 (ኢፍ ቢ ሲ) በዳቮስ እየተካሄደ ባለው የዓለም የኢኮኖሚክ ፎረም ላይ “ከግለሰብ ያለፈ አካታች ፋይናንስ፣ የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሚና” በሚል ርዕስ ውይይት ተካሂዷል። በፎረሙ የፋይናንስ አካታችነትን በተለይም በታዳጊ ሃገራት ለማስፋፋት…

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከተቋቋመበት አላማ አንፃር ሃላፊነቶችን በአግባቡ ሊወጣ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከተቋቋመበት አላማ አንፃር የተጣለበትን ሃላፊነት በአግባቡ ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። ምክር ቤቱ በስብሰባው…

በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምምነት ለመፈራረም የሚያስችል ድርድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ጥር 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምምነት ለመፈራረም የሚያስችል ድርድር መካሄዱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ድርድሩ ላለፉት ሁለት ቀናት በኩዌት ሸራተን ሆቴል የተደረገ ሲሆን፥ በጥሩ ውጤት መጠናቀቁም ነው…

የፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ተመድ የህንድና ፓኪስታንን ፍጥጫ ለማርገብ ጣልቃ እንዲገባ ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህንድና ፓኪስታንን ፍጥጫ ለማርገብ ጣልቃ እንዲገባ ጠየቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሃገራቸው ከህንድ ጋር ዘወትር የምትወዛገብበትን የካሽሚር ግዛት እልባት ለመስጠት የተባበሩት…

የኢትዮጵያ የጤፍ ባለቤትነት መብት ጉዳይ እልባት ሊያገኝ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ መድረክ የጤፍ ባለቤትነቷን ለማረጋገጥ የምታደርገው እንቅስቃሴ እልባት ሊያገኝ ነው። ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ በአንድ ጀርመናዊ ጠበቃ አማካኝነት የተጀመረው የጤፍን የባለቤትነት መብት ለኢትዮጵያ የማስመለስ ሂደት ተስፋ ሰጭ ውጤት…

ኢትዮጵያና ፊንላንድ ለኮዋሽ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ፊንላንድ በአምስት ክልሎች ለሚተገበረው የማህበረሰብ ንጹህ መጠጥ ውሃ እና የጤና አጠባበቅ (ኮዋሽ) ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል የ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ስምምነት ተፈራረሙ። ከፊንላንድ የመጡ የኮዋሽ ፕሮጀክት ሃላፊዎች፣ የቴክኒክ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከደቡብ ክልል ከተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከደቡብ ክልል ከተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይተዋል። በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት እየተካሄደ ባለው ውይይት ከ2 ሺህ የሚበልጡ ተወካዮች ተሳታፊዎች ናቸው። ከሁሉም የክልሉ ዞኖች…

የአውሮፓ ህብረት በቅድመና ድህረ ምርጫ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ቀጣዩን ሀገራዊ ምርጫ ከመታዘብ ባለፈ በቅድመና ድህረ ምርጫ ወቅት አስፈላጊውን እገዛ እንዲያደርግ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ።   የአውሮፓ ህብረት የፓርላማ አባላት ተወካዮች ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እና አህጉር አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲፈጠር የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ። በስዊዘርላንድ ዳቮስ እየተካሄደ ባለው የዓለም ኢኮኖሚክ…

የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ረቂቅ አዋጅ ዳግም እንዲታይ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ረቂቅ አዋጅ ዳግም እንዲፈተሽ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ የፍትህና የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጠየቀ።   ቋሚ ኮሚቴው የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ትናንት ከባለድርሻ…