Fana: At a Speed of Life!

ሙሽሮቹ ከሰርጋቸው ማግስት ምርጫ ጣቢያ ተገኝተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ሙህዲን የሱፍና ወይዘሮ ሰሚራ እንድሪስ ሰርጋቸውን በትናንትናው እለት ፈጽመው በዛሬው እለት ከሰርጋቸው ማግስት በቃሉ ወረዳ 1 የምርጫ ክልል በምርጫ ጣቢያ ላንድ ማርክ ትምህርት ቤት በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል፡፡

በስንታየሁ ሙሀመድ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.