የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የተለያዩ ሾመቶችን ሰጠ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥቷል፡፡
አቶ ግርማ የሽጥላ የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አድርጎ ሲሾሙ÷ አቶ ሞላ መልካሙ የጽህፈት ቤቱ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡
በተጨማሪም አቶ ፍስሀ ደሳለኝ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!