Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የተለያዩ ሾመቶችን ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥቷል፡፡

አቶ ግርማ የሽጥላ የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አድርጎ ሲሾሙ÷ አቶ ሞላ መልካሙ የጽህፈት ቤቱ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡

በተጨማሪም አቶ ፍስሀ ደሳለኝ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.