ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል፡፡
በዚህ መሰረትም ፡-
- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር
- አቶ ሄኖክ ወርቁ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬተር
- አቶ ካሊድ አብዱራሂማን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈትቤት በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የፕሮጀክቶች ክትትል፣
- አቶ ወንድሙ ሴታ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ፣
በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚከተሉትን ሹመቶች እንዲጸድቁ ጠይቀዋል፡፡
- ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ- የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ዋና ኦዲተር
- አቶ አበራ ታደሰ – የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ምክትል ዋና ኦዲተር
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!