Fana: At a Speed of Life!

ጠ /ሚ ዐቢይ ሁለት ሹመቶችን ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለሁለት የስራ ሃላፊዎች ሹመቶችን ሰጡ፡፡

በዚህም አቶ አህመድ ቱሳ የነዳጅና የነዳጅ ውጤቶች አቅርቦትና ስርጭት ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል፡፡

እንዱሁም አቶ ወልደአብ ደምሴ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤቱ ለኢቢሲ የላከው መረጃ ያመለክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.