Fana: At a Speed of Life!

ፋሲል ከነማ ከሂውማን ብሪጅ ኢትዮጵያ ጋር የትጥቅ አቅርቦት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ከሂውማን ብሪጅ ኢትዮጵያ ጋር የትጥቅ አቅርቦት ስምምነት አደረገ።

በስምምነቱ መሰረት ሂውማን ብሪጅ ኢትዮጵያ ለፋሲል ከነማ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመጫዎቻ ጫማ፣ ኳስ፣ ማሊያዎችና የማሰልጠኛ ቁሳቁሶች በድጋፍ መልክ እንደሚሰጥ ከክለቡ የፌስ ቡክ ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ስምምነቱ የድርጅቱ ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ለማ አታክልቲ እና የክለቡ ስራ አስኪያጅ አቶ አብዮት ብርሃኑ በተገኙበት ተከናውኗል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.