Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የካቶሊክ ሪሊፍ ሰርቪስ ለኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ላደረገው ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ካርዲናል ብርሀነ ኢየሱስ ሱራፌል እና የካቶሊክ ሪሊፍ ሰርቪስ ፕሬዚዳንት እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሻን ካላሀን ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይታቸውም ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያንና አጋር ድርጅቱ የካቶሊክ ሪሊፍ ሰርቪስ ላለፉት በርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ሲሰሩ ለቆዩት የልማት ድጋፍና ደራሽ እርዳታ ምስጋና ማቅረባቸውን ከፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.